
ሻይ ቡና በአዲስ አቀራረብ ሲጀምር የመጀመሪያ እንግዳ ያደረገው ቢጃይ ናይከር ናሪሽ (ኢንጂነር)ን ነው፡፡
ከሰሎሞን ሹምዬ ጋር የነበራቸው ጨዋታ ከግል የስኬት ታሪኩ ባሻገር በኧንትረፕረነርሺፕ እና ሥራ ፈጠራ ዙሪያ ብዙ ጠቃሚ ሃሳቦች የተነሱበት ነው፡፡ ግልጽ እና ቀለል ያለ ነው፡፡ እስከመጨረሻው በጽሞና ለሚከታተል ከራሱ ሕይወት ጋር የሚገናኝ ብዙ ቁምነገር እና ምሳሌነት ያተርፋል ብለን እናምናለን፡፡ ከመጀመሪያው ክፍል ጋር መልካም ቆይታ!
An insightful interview with the prominent #entrepreneur Bejai N. Narish, revealing powerful lessons, bold visions, and the journey behind his success. A must-watch for aspiring leaders and #business enthusiasts.
#gebeyanu #shaybuna #solomonshumiye #ebs #ebc #etvnews #ethiopianews #subscribe #trending #viralvideo #youtube #ethiopiannews #ethiopiantiktok